Monday, May 21, 2012

«ያለ መቃብሩ የመዳን ተስፋ የላችሁም» ለምን ተባለ ?


       «ያለመቃብሩየመዳንተስፋየላችሁም»ለምንተባለ?"ክፍ3                                       
               <<ወአልብክሙ ተስፋ ድኂን ዘእንበለ መቃብሪሁ»                            
        በክፍል ሁለት ጽሑፋችን ሊቀ ጳጳሱ <<ወይ ሰው የነፍሱን ድኅነት ሳያውቅ ይጎዳል >>የሚለውን አባባል ምን ማለት እንደሆነ ተመልክተን ነበር ያቆየነው በዚህ ጽሑፋን ደግሞ  ቀጣዩን ክፍል ይዘንላችሁ ቀርበናል የቅዱሳን አምላክ እግዚአብሔር ለሁላችንም ማስተዋሉን ያድለን አሜን

Thursday, May 10, 2012

ድንግል ማርያም የውርስ ኃጢአት ይመለከታታልን?


        ድንግል ማርያም የውርስ ኃጢአት ይመለከታታልን ክፍል አራት  

     ከላይ በተነሳው ጥያቄ ላይ እስከ ክፍልሶስት ድረስ በተከታታይ ምላሽ ስንሰጥ መቆየታችን ይታወሳል በዚህ ጽሑፋችንም ቀጣዩን ክፍልይዘንላችሁ ቀርበናል እግዚአብሔር አምላክበማስተዋል ማንበቡን ያድለን አሜን
  በቀደሙት ጽሁፎቻችን እመቤታችን የውርስ ኃጥአት እንደማይመለከታት  ከብዙ በጥቂቱ ለመመልከት ሞክረናል በዛሬው ጽሑፋችን ድንግልማርያም የውርስኃጢአት ይመለከታታል  ማለት  በመሰረታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምሮ ላይ የሚያስነሳቸውን ተቃርኖዎች ለመመልከት እንሞክራለን ።

Saturday, May 5, 2012

«ያለ መቃብሩ የመዳን ተስፋ የላችሁም» ለምን ተባለ ? ክፍል ሁለት

         «ያለ መቃብሩ የመዳን ተስፋ የላችሁም» ለምን ተባለ ?
 "ወአልብክሙ ተስፋ ድኂን ዘእንበለ መቃብሪሁ»
                              «ያለ መቃብሩ የመዳን ተስፋ የላችሁም»        ክፍል ሁለት
          በክፍል አንድ ጽሑፋችን በአባታችን በቅዱስ ተክለሃይማኖት ገድል ላይ ያለመቃብሩ የመዳን ተስፋ የላችሁም ለምን ተባለ በሚለው ጥያቄ መነሻነት የተወሰኑ ነጥቦችን ተመልክተን በይቆየን አስተላልፈን ነበር በዚህ ጽሁፋችን ቀጣዩን ክፍል እንመለከታለን እግዚአብሔር አምላክ ለሁላችንም ማስተዋሉን ያድለን አሜን
ሁለቱ መነኮሳት ወደ ኢየሩሳሌም ሲጓዙ ከሊቀ ጳጳሱ ጋር ተገናኝተው ሊቀ ጳጳሱ በእንግዳ ተቀባይነት እንዲሁም ከመጡበት ቦታ ታላቅነት አንጻር መጽሐፍ ቅዱሳዊየሆነአክብሮት ሰጥቶ እንደተቀበላቸው ተመልክተናል