Monday, June 25, 2012

ነገረ መላእክት ክፍል አንድ

 የተከበራችሁ አንባብያን ባለፈው ዝግጅችን ቅዱሳን ?ተፈጥሮአቸውን፤አማላጅነታቸውን፤ጸጋቸውን ፤ክብራቸውን ፤በአጠቃላይ በቅዱሳን  መላእከት ዙሪያ  ቅድሰት ቤተክርስቲያን ያላትን አስተምሮ እና

    መናፍቃን ስለቅዱሳን መላእክት የሚያነሷቸው ጥያቄዎች ለመዳሰስ  እንሞክራለን ብለን በገባነው ቃል መሰረት ከዛሬ ጀምሮ ይዘን እንቀርባለን አምላከ ቅዱሳን ጸጋውን ያድለን  በስነፍጥረት  ትምህርት ከ22 ነገደ ፍጥረታት መካከል  አንዱ ነገድ  የመላእክት ነገድ ነው (1) 

Tuesday, June 19, 2012

ተራዳሂው መልአክ

              ተራዳሂው  መልአክ
       በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት እና ስርዓት መሰረት በየዓመቱ ሰኔ 12 ቀን የመላእክት አለቃ የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ መታሰቢያውን በታላቅ ድምቀት እናከብራለን ይህም ዕለት አስደናቂው የእግዚአብሔር ቸርነት፤ በመልአኩበቅዱስ ሚካኤል አማላጅነት የተፈጸሙ ተአምራት እያስብን ሁሉን ማድረግ የሚችለውን፤ አምላክ እናመሰግናለን ።
          ቅዱስሚካኤል የሚለው ስም ቅዱስ እና ሚካኤል የሚባሉ የሁለት ቃላት ውህድ ነው፡;

Wednesday, June 13, 2012

ድንግል ማርያም የውርስ ኃጢአት ይመለከታታልን?

ክፍል አምስት ድንግል ማርያም የውርስ ኃጢአት ይመለከታታልን?
            ከዚህ ቀደም ተከታታይ ባቀረብናቸው ጽሑፎች ወላዲተ አምላክ ድንግል ማርያም የውርስ ኃጢአት እንደማይመለከታት ከብዙ በጥቂቱ ለማየት ሞክረናል ቀጣዩን ጽሑፋችንን ይዘንላችሁ ቀርበናል በአሰተውሎት ማንበቡን እግዚአብሔር ያድለንበክፍል አራት  ጽሑፋችን«ወለደት ድንግል ዘፀንሰቶ እንዘ  ኢተአምር ብእሴ በስጋ ዘፈጠሮ   ለርእሱ ወወለደቶ ዘእንበለ ደነስ ወሕማም ወኢረሰስሐት በሐሪስ ሐፀነቶ ዘእንበለ ፃማ ወድካም ወአጥበቶ ዘእንበለ ድካም ወአልሐቀቶ በሕግ ዘሥጋ  ዘእንበለ  ትካዝ ።»